ግንቦት ፯
From Wikipedia, the free encyclopedia
ግንቦት ፯ ቀን፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪፻፵፯ኛው ዕለት ሲሆን፤ የፀደይ (በልግ) ወቅት ፵፪ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፻፲፱ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፻፲፰ ቀናት ይቀራሉ።
- ለኢትዮጵያዊው ፖለቲካዊ ፓርቲ፣ የግንቦት 7 ፖለቲካዊ ፓርቲ ይዩ።