መርየም የእየሱስ (አ.ሰ) እናት
መሬም / From Wikipedia, the free encyclopedia
{{|መርየም በኢስላም||መርየም የእየሱስ (አ.ሰ) እናት}} [[|ሌሎች ስሞችዋ ሜሪያም|ማርያም|መርየም(ስም)]] | ስም = ድንግል መርየም ኢምራን | ርእስ = ድንግል, የተጣራች, የተወደሰች, የእየሱስ (አ.ሰ) እናት, ድንግልናዋን የጠበቀች, ቅድስት, የሰቶች ምሳሌ, የአማኞች ምሳሌ | የትዉልድ_ቀን = c. 20 B.C.E. | የትዉልድ_ቦታ = እየሩሳሌም | የሞተችበት_ቀን = c. 100 - 120 C.E. | የሞተችበት_ቦታ = እየሩሳሌም | የምትታወቀዉ_በ = ሁሉም እስልምና<እና>በሁሉም ክርስትና | አራያ = | አራያ = በሁሉም እስልምና እና ክርስትና ሴቶች. | ዋነኛ_ስራዎች= | እምነት = ሙስሊም በክርስትና እምነት ማርያም (مريم መርየም በ አረበኛ), በስልምና እምነት መርየም የ(ኢሳ),ለሙስሊም ሴቶች አራያ ለአማኞች ምሳሌ ነች መርየም በቁራን ልይ ስምዋ ከ ፴ (ሰላሳ)ጊዜ በላይ በተለያዩ የቁራን ቁጥሮች ሲጠቀስ በስምዋ የተሰየመላት ብቸኛ ሴት ነች እሱም ምእራፍ ፩፱ (አስራ ዘጠኝ) ሱረቱ መርየም የሚል ምእራፍ አላት. ይሀም ምእራፍ ስለ ሂወት ታሪክዋ የሚአወራ ሲሆን መርየም በቁራን ላይ በስማቸዉ ምእራፍ ከተሰየመላቸዉ ስምንት ሰዎች ዉስጥ አንዷ ነች. መርየም በተለይ ከቁራን ላይ የተጠቀሰችዉ ከአስያ ጎን ለጎን ነዉ. (66:11) ለነዚያ ለአመኑትም የፈርዖንን ሴት አላህ ምስል አዴገ፤ ጌታዬ ሆይ! አንተ ዘንድ በገነት ውስጥ ለኔ ቤትን ግንባልኝ፤ ከፈርዖንና ከሥራውም አድነኝ፤ ከበደለኞቹ ሕዝቦች አድነኝ ባእች ጊዜ። (66:12) የዒምራንን ልጅ መርየምንም ያቺን ብልቷን የጠበቀችውን (ምሳሌ አደረገ)፤ በርሱም ውስጥ ከመንፈሳችን ነፍፋን እጌታዋ ቃላትና በመጽሐፍቱም አረጋገጠች፤ ከታዛዦቹም ነበረች። መርየም በእስልምና ባህል (ህግ) በጣም ግዴታ የሆነ ህግን ነበር ያከበረችዉ (ክብርን መጠበቅ ከዝሙት መጠበቅ) በቁራን መራፍ ዘወትር የተወራላት በቤተ መቅደስ ዉስጥ (በ መስጅድዶች ዉስጥ)፣. በቁራን ላይ እንደተጠቀሰዉ ኢሳ በሙስሊሞች ጌታ አላህ ፍላጎት በተአምር ከአባት ዉጭ ወይንም ያለ ግብረ ስጋ ግንኙነት ነበር የተወለደዉ. መርየም አላህ በምድር ላይ አልቆ የመረጣት ሴት ስትሆን ከ አራት ምርጥ ሴቶቻችን ዉሥጥ አንድዋ ነች. (3:42) መላእክትም ያሉትን (አስታዉስ) - መርየም ሆይ! አላህ በእርግጥ መረጠሽ፣ አነጻሽም፣ በዓለማት ሴቶችም ላይ መረጠሽ። (አስያ ኢምራን፣ አስያ ቢንት መህዙም፣ኽዲጃ ኹወይሊድ፣ ፋጢማ ሙሃመድ).