ኒያላ ስታዲየም
From Wikipedia, the free encyclopedia
ኒያላ ስታዲየም በአዲስ አበባ፣ ኢትዮጵያ የሚገኝና ለብዙ ጥቅሞች ሊውል የሚችል ስታዲየም ነው። ሶስት ሺህ ሰዎችን መያዝ ሲችል የኒያላ ስፖርት ክለብ መቀመጫ ነው።
(ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)
ኒያላ ስታዲየም በአዲስ አበባ፣ ኢትዮጵያ የሚገኝና ለብዙ ጥቅሞች ሊውል የሚችል ስታዲየም ነው። ሶስት ሺህ ሰዎችን መያዝ ሲችል የኒያላ ስፖርት ክለብ መቀመጫ ነው።