ኢንተርናሽናል ኮምዩኒቲ ትምህርት ቤት
From Wikipedia, the free encyclopedia
ኢንተርናሽናል ኮምዩኒቲ ትምህርት ቤት (እንግሊዝኛ፡ International Community School of Addis Ababa) በአዲስ አበባ፣ ኢትዮጵያ የሚገኝ የብዙ አገር ዜጋዎችን ከሙዋዕለ ህፃናት እስከ ፲፪ኛ ክፍል የሚያስተምር የቀን ትምህርት ቤት ነው። ትምህርት ቤቱ የአሜሪካ ስርአተ ትምህርትን የሚከተል ሲሆን የምርቃት መሥፈርትን ለሚያሟሉ ተማሪዎች ሁሉ የአሜሪካ ሁለተኛ ደረጃ ዲፕሎማ ይሰጣል። በ2012-13 እ.ኤ.አ. የትምህርት ዓመት የ፷፱ አገራት ዜጋ የሆኑ ፯፻፺፱ ተማሪዎች ነበሩት።
ትምህርት ቤቱ በ1964 እ.ኤ.አ. የአሜሪካ ኮምዩኒቲ ትምህርት ቤት ተብሎ የተመሠረተ ሲሆን ስሙን የቀየረው በ1978-79 እ.ኤ.አ. የትምህርት ዓመት ነው።
- Library Lawn and Tukel
- Lockers
- International Day 2007
- MS/HS Library
- የ2009 እ.ኤ.አ. ተመራቂዎች
- MS locker area