የኤል ሳልቫዶር እግር ኳስ ፌዴሬሽን
From Wikipedia, the free encyclopedia
የኤል ሳልቫዶር እግር ኳስ ፌዴሬሽን (እስፓንኛ፦ Federación Salvadoreña de Fútbol ወይም FESFUT) የኤል ሳልቫዶር እግር ኳስ አስተዳዳሪ አካል ነው። ፌዴሬሽኑ የኤል ሳልቫዶር ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድንንና ሦስት የአገር ውስጥ የክለብ ውድድሮችን ያዘጋጃል። የተመሠረተው በ1935 እ.ኤ.አ. ሲሆን በ1938 እ.ኤ.አ. የፊፋ አባል ሆኗል።
(ይህ ስለ ስፖርት ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)