From Wikipedia, the free encyclopedia
ፖርት ኦፍ ስፔን የትሪኒዳድና ቶቤጎ ዋና ከተማ ነው።
የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 263,800 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 45,300 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 10°38′ ሰሜን ኬክሮስ እና 61°31′ ምዕራብ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል።
በደሴቱ የነበሩ ኗሪዎች በሥፍራው 'ኩሙኩራፖ' የተባለ መንደር ነበራቸው። በ1530ዎቹ ስፓንያውያን እንዲሠፈሩት አንዳንድ ሙከራዎች አድርገው ስሙን 'ፕዌርቶ ዴ እስፓንያ' (የእስፓንያ ወደብ) አሉት። ነገር ግን ሠፈሩ ቋሚ አልሆነም። በ1552 ዓ.ም. የእስፓንያ ወታደሮች ምሽግ በዚያ አካባቢ ሰሩ። ከተማ እራሱ ግን በ1682 ዓ.ም. ገዳማ ሊገነባ ጀመረ። በ1749 ዓ.ም. የደሴቱ መቀመጫ ከ'ሳን ሆዜ ዴ ኦሩኛ' (የዛሬው ሰይንት ጆሴፍ) ወደዚህ ተዛወረ።
ጅምር! ይህ አጭር ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። አሁን ሊያስፋፉት ይችላሉ! |
Seamless Wikipedia browsing. On steroids.
Every time you click a link to Wikipedia, Wiktionary or Wikiquote in your browser's search results, it will show the modern Wikiwand interface.
Wikiwand extension is a five stars, simple, with minimum permission required to keep your browsing private, safe and transparent.