ሰኔ ፰

From Wikipedia, the free encyclopedia

Remove ads

ሰኔ ፰ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪፻፸፰ኛው ቀን ሲሆን የፀደይ (በልግ)ወቅት ፸፫ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፹፰ ቀናት፣ በዘመነ ዮሐንስ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፹፯ ቀናት ይቀራሉ።


ታሪካዊ ማስታወሻዎች

  • ፲፯፻፴፫ ዓ/ም - ሙሉ የፀሐይ ግርዶሽ ከቀትር እስከ ፱ ሰዓት ድረስ በኢትዮጵያ እንደታየ የወቅቱ ዜና መዋዕል ዘግቦታል። [1]
  • ፲፯፻፷፮ ዓ/ም - የታላቋ ብሪታኒያ ሰሜን አሜሪካዊ ቅኝ ግዛቶች መኻል የ ሮድ ደሴት (Rhode Island) የባርነትን ንግድ በማቆም የመጀመሪያዋ ሆነች።
  • ፲፱፻፹፯ ዓ/ም - ሰብል ወንጌል Rasulova ተወለደ (ተዋናይ)

ልደት

ዕለተ ሞት

Loading related searches...

Wikiwand - on

Seamless Wikipedia browsing. On steroids.

Remove ads