ቤተ ልሔም

From Wikipedia, the free encyclopedia

ቤተ ልሔም
Remove ads

ቤተ ልሔምፍልስጤም ግዛቶችምዕራቡ ዳር (ዌስት ባንክ) የሚገኝ እጅግ ጥንታዊ ከተማ ነው። አሁንም 25,000 ሰዎች ይኖሩበታል። በመጽሐፍ ቅዱስ መሠረት ቤተ ልሔም የኢየሱስ ልደት ቦታ ስለ ሆነ፥ በክርስትና እንደ ተቀደሰ ቦታ ይቆጠራል።

ይህ መጣጥፍ ስለ ፍልስጥኤም ከተማ ነው። ስለ ላሊበላ ቤተ ክርስቲያን ለመረዳት፣ ቤተልሔም (ላሊበላ)ን ይዩ።
Thumb
ቤተ ልሔም፣ ፍልስጥኤም

የከተማ ስም በአረብኛ بيت لحم /ቤት ላሕም/ ማለት «የሥጋ ቤት» ሲሆን፣ በዕብራይስጥ ግን ስሙ בֵּית לֶחֶם /ቤት ሌሔም/ ትርጉም «የዳቦ ቤት» ማለት ነው።


Remove ads
Loading related searches...

Wikiwand - on

Seamless Wikipedia browsing. On steroids.

Remove ads