ብሉይ ኪዳን

From Wikipedia, the free encyclopedia

ብሉይ ኪዳን
Remove ads

ብሉይ ኪዳንክርስቶስ ልደት በፊት በልዩ ልዩ ሰዎች እንደ ሙሴዳዊትሰሎሞን፣ ወይም ነቢያት እንደ ዳንኤል የተጸፈው የመጽሐፍ ቅዱስ መጀመሪያ ክፍል ነው ። እነዚህ መጻሕፍት በጠቅላላ በአይሁድና እና በክርስትና ይቀበላሉ።

Quick facts ብሉይ ኪዳን, ኦሪት ...

ተጨማሪ አዋልድ ወይም ዲዩተሮካኖኒካል መጻሕፍት በአንዳንድ ክፍሎች እንደ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን፣ በሌሎችም ከብሉይ ኪዳን ጋራ ቀኖናዊ (የሚቀበሉ) ናቸው ። በእስልምና እነዚህ እንደ መሠረታዊ ጽሑፎች ቢቆጠሩም፣ እንደ ተዛቡ ይቻላል የሚል ነው።

በ"Wikimedia Commons"
(የጋራ ፎቶዎች ምንጭ)
ስለ ብሉይ ኪዳን የሚገኛኙ
ተጨማሪ ፋይሎች አሉ።


:
Remove ads
Loading related searches...

Wikiwand - on

Seamless Wikipedia browsing. On steroids.

Remove ads