አዲስ አበባ ስታዲየም

From Wikipedia, the free encyclopedia

አዲስ አበባ ስታዲየም
Remove ads

አዲስ አበባ ስታዲየምአዲስ አበባኢትዮጵያ የሚገኝ 35 ሺህ ሰዎችን የሚይዝ ስታዲየም ነው። በአብዛኛው ጊዜ ለእግር ኳስ ግሚያዎች የሚያገለግል ሲሆን የአትሌቲክስ ውድድሮችንም ያስተናግዳል። በ1940 እ.ኤ.አ. የተገነባ ሲሆን ስሙን ከአዲስ አበባ ከተማ ይወስዳል።

Thumb
አዲስ አበባ ስታዲየም


9°0′48″N 38°45′23″E

Loading related searches...

Wikiwand - on

Seamless Wikipedia browsing. On steroids.

Remove ads