ክርስቲያን ገብርኤል ሮድሪጌዝ ባሮቲ (Cristian Gabriel Rodríguez Barotti) (መስከረም ፳ ቀን ፲፱፻፸፰ ዓ.ም. ተወለደ) ኡራጓያዊ እግር ኳስ ተጫዋች ነው። ለአትሌቲኮ ማድሪድ የሚጫወት ሲሆን የኡራጓይ ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድን አባል ነው።
Quick facts ክርስቲያን ሮድሪጌዝ ...
|
ክርስቲያን ሮድሪጌዝ
|
ክርስቲያን ሮድሪጌዝ ለፖርቶ ሲጫወት፣ 2010 እ.ኤ.አ. ክርስቲያን ሮድሪጌዝ ለፖርቶ ሲጫወት፣ 2010 እ.ኤ.አ.
|
| ሙሉ ስም |
ክርስቲያን ገብርኤል ሮድሪጌዝ ባሮቲ |
| የትውልድ ቀን |
መስከረም ፳ ቀን ፲፱፻፸፰ ዓ.ም. |
| የትውልድ ቦታ |
ኋን ላካዝ፣ ኡራጓይ |
| ቁመት |
178 ሳ.ሜ. |
| የጨዋታ ቦታ |
አከፋፋይ |
| የወጣት ክለቦች
|
| ዓመታት |
ክለብ |
ጨዋታ |
ጎሎች |
|
ፔኛሮል |
|
|
| ፕሮፌሽናል ክለቦች
|
| 2002–2005 እ.ኤ.አ. |
ፔኛሮል |
40 |
(4) |
| 2005–2008 እ.ኤ.አ. |
ፓሪስ ሴንት-ጀርሜይን |
36 |
(1) |
| 2007–2008 እ.ኤ.አ. |
→ ቤንፊካ (ብድር) |
24 |
(6) |
| 2008–2012 እ.ኤ.አ. |
ፖርቶ |
70 |
(12) |
| ከ2012 እ.ኤ.አ. |
አትሌቲኮ ማድሪድ |
53 |
(2) |
| ብሔራዊ ቡድን
|
| 2005 እ.ኤ.አ. |
ኡራጓይ (ከ፳ በታች) |
9 |
(5) |
| ከ2003 እ.ኤ.አ. |
ኡራጓይ |
77 |
(8) |
የክለብ ጨዋታዎችና ጎሎች ለአገር ውስጥ ሊግ ብቻ የሚቆጠሩ ሲሆን እስከ ሚያዝያ ፯ ቀን ፳፻፮ ዓ.ም. ድረስ ትክክል ናቸው። የብሔራዊ ቡድን ጨዋታዎችና ጎሎች እስከ ሰኔ ፳፩ ቀን ፳፻፮ ዓ.ም. ድረስ ትክክል ናቸው። |
Close