የመካከለኛው አፍሪካ ሪፐብሊክ
From Wikipedia, the free encyclopedia
Remove ads
የመካከለኛው አፍሪካ ሪፐብሊክ
በ1952 ዓም የፈረንሳይ ኡባንጊ-ሻሪ ቅኝ ግዛት «የመካከለኛው አፍሪካ ሪፐብሊክ» ተብሎ ነፃነቱን አገኘ። በ1969 ዓም የሀገሩ ፕሬዝዳንt ዦን-በደል ቦካሣ እራሱን «ንጉሠ ነገሥት ቀዳማዊ ቦካሣ» ሹሞ እስከ 1972 ዓም ድረስ የሀገሩ አጠራር «የመካከለኛው አፍሪካ ንጉሠ ነገሥት መንግሥት» ሆኖ ነበር።
ጅምር! ይህ አጭር ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። አሁን ሊያስፋፉት ይችላሉ! |
Remove ads
Wikiwand - on
Seamless Wikipedia browsing. On steroids.
Remove ads