የሰይጣን ዱባ
From Wikipedia, the free encyclopedia
Remove ads
የሰይጣን ዱባ ኢትዮጵያና በአለም ውስጥ የሚገኝ ዱባ ነው። ባብዛኛው ይህ ከCucurbita pepo ይበቅላል፣ ያውም ዝርያ በልዩ ልዩ አይነቶች ደግሞ ቢጫ ዱባና ዙኪኒ ያስገኛል።

በእንግሊዝኛው አለም፣ ዱባው ውስጡ እንደ ቡርቡር ቅል ባዶ ተደርጎ አስፈሪ መልክ ተቀርጾበት እንደ ሻማ ማስቀመጫ መደረጉ ከ19ኛው ክፍለ ዘመን ጀምሮ በተለይ የልጆች ልማድ ሆነ። ከ1850 ዓም በኋላ፣ ይሄ ልማድ «ሃሎዊን» («የሙታን ዋዜማ») የተባለውን ከአረመኔነት የቆየ ጥንታዊ በዓል ለማክበር መጣ። ፍሬው «የሰይጣን ዱባ» መባሉ ከዚያ ሆነ።
የተክሉ ሳይንሳዊ ጸባይ
አስተዳደግ
በብዛት የሚገኝበት መልክዓ ምድር
የተክሉ ጥቅም
ጅምር! ይህ አጭር ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። አሁን ሊያስፋፉት ይችላሉ! |
Wikiwand - on
Seamless Wikipedia browsing. On steroids.
Remove ads