የሸዋ ኣረም
From Wikipedia, the free encyclopedia
Remove ads
የሸዋ ኣረም (Galinsoga parviflora) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ ተክል ነው።

የተክሉ ሳይንሳዊ ጸባይ
የሸዋ አረም እስከ 75 ሴንቲ ሜትር ድረስ ሊሆን ይችላል። ባለ ቅርንጫፍ እጽ፣ ፊት ለፊት የሆኑ ባለ አገዳ ቅጠሎቹ ዳርቻቸው ጥርስ ባለ ሚስማር ላይ ነው። አበቦቹ በትንንሽ ራሶች ናቸው፣ ራሱም በ3-8 ነጭ አበቢቶች ተከብቦ፣ እነዚህም አበቢቶች 1 mm ሆነው ሦስት ግርብ ያላቸው ናቸው። በመሃሉ ያሉት አበቢቶች ቢጫ ሲሆኑ ቱቦአዊ ቅርጽ አላቸው።[1][2]
በብዛት የሚገኝበት መልክዓ ምድር
ስሙ «የሸዋ» ቢባልም እንዲያውም መነሻው በፔሩ ነበረ። አሁን ወደ ብዙ አህጉራት ተስፋፍቶ በአጠቃላይ እንደ አረም ይቆጠራል። የሸዋ አረም በመላው ሸዋ፤ አርሲ እና ባሌ ይገኛል፡፡ ዱር በቀል ነው፡፡ መገኛው ኢትዮጵያ ነው፡፡
የተክሉ ጥቅም
Wikiwand - on
Seamless Wikipedia browsing. On steroids.
Remove ads