የአለም ፍፃሜ ጥናት
From Wikipedia, the free encyclopedia
Remove ads
የአለም ፍፃሜ ጥናት ትንቢትን በመመርኮዝ የሚደረግ ጥናት ነው።
በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ የዚህ አለም ፍፃሜ የሚነኩ ትንቢቶች በተለይ በሚከተሉ መጻሕፍት ውስጥ ሊገኙ ይችላል፦
- መጽሐፈ ሄኖክ
- ትንቢተ ዳኔል
- ዕዝራ ሱቱኤል
- ትንቢተ ዘካርያስ
- የማቴዎስ ወንጌል
- ወደ ተስሎንቄ ሰዎች ፪
- ወደ ቲሞቴዎስ ፪
- የዮሃንስ ራዕይ
ከተጠቀሱት ድርጊቶች መሃል በቀደም-ተከተል ታላቁ መከራ፣ አርማጌዶን፣ የሙታን ትንሣኤ፣ ዕለተ ደይንና ዘላለማዊው የእግዚአብሔር መንግሥት ይነበያሉ።
:
Wikiwand - on
Seamless Wikipedia browsing. On steroids.
Remove ads