የአለም ፍፃሜ ጥናት

From Wikipedia, the free encyclopedia

Remove ads

የአለም ፍፃሜ ጥናት ትንቢትን በመመርኮዝ የሚደረግ ጥናት ነው።

በመጽሐፍ ቅዱስ

መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ የዚህ አለም ፍፃሜ የሚነኩ ትንቢቶች በተለይ በሚከተሉ መጻሕፍት ውስጥ ሊገኙ ይችላል፦

ከተጠቀሱት ድርጊቶች መሃል በቀደም-ተከተል ታላቁ መከራአርማጌዶንየሙታን ትንሣኤዕለተ ደይንና ዘላለማዊው የእግዚአብሔር መንግሥት ይነበያሉ።

:
Loading related searches...

Wikiwand - on

Seamless Wikipedia browsing. On steroids.

Remove ads