የኢትዮጵያ ብሄራዊ አርማ

ሰላም From Wikipedia, the free encyclopedia

የኢትዮጵያ ብሄራዊ አርማ
Remove ads

ኢትዮጵያ ብሄራዊ አርማ ዛሬ ባለ 5 ጮራ ቢጫ ኮከብ ነው። ይህ አርማ የተቀየረው ኢህአዴግ ስልጣን ከያዘ በሃላ ነው። ከዚህ በፊት ለረጅም ጊዜ የነበረው ብሄራዊ አርማ ከላይ አረንጓዴ ከማህከል ደግሞ ቢጫ ከታች ደግሞ ቀይ ነበር። በመቀየሩም ብዙው የአገሪቱ ዜጎች ደስተኛ አይደሉም።

Thumb
የኢትዮጵያ ብሄራዊ አርማ
Loading related searches...

Wikiwand - on

Seamless Wikipedia browsing. On steroids.

Remove ads