የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን

From Wikipedia, the free encyclopedia

Remove ads

የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንኢትዮጵያ እግር ኳስ አስተዳዳሪ አካል ነው። በ1943 እ.ኤ.አ. የተመሠረተ ሲሆን፣ በ1952እ.ኤ.አ. የፊፋ፣ እንዲሁም በ1957 እ.ኤ.አ. የካፍ (CAF) አባል ሆነ። ይህ አካል የብሔራዊ እግር ኳስ ሊግን እና የኢትዮጵያ ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድንን ያቀናጃል።

Thumb
Loading related searches...

Wikiwand - on

Seamless Wikipedia browsing. On steroids.

Remove ads