ደቡብ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግስት

From Wikipedia, the free encyclopedia

ደቡብ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግስት
Remove ads

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግሥት ( እንግሊዝኛ: South Ethiopia Regional State) በኢትዮጵያ ደቡባዊ ክፍል የሚገኝ ክልላዊ መንግሥት ነው። [1] የተቋቋመው ቀድሞ ከደቡብ ክልል በደቡባዊ ክፍል ያሉትን ዞኖችና ልዩ ወረዳዎችን በማደራጀት ነሀሴ 19 ቀን 2010 በተካሂእደው በተሳካ ህዝበ ውሳኔ በኋላ ነው።

Quick facts

ወላይታ ሶዶ የክልሉ የፖለቲካና የአስተዳደር ማዕከል ነው። በወላይታ ሶዶ፣ ዲላ፣ አርባ ምንጭ፣ ሳውላ፣ ካራቲ እና ጂንካ የተለያዩ የክልል ቢሮዎች ተቋቁመዋል። [2]

Remove ads

ዋና አስተዳዳሪ

  • ጥላሁን ከበደ ነሐሴ 19 ቀን 2010–አሁን

የአስተዳደር ዞኖች

የሚከተለው ዝርዝር በደቡብ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግስት መስራች እና አዲስ የተቋቋሙ ዞኖችን ያሳያል።

More information ቁጥር, ዞን ...

ዋቢዎች

ውጫዊ አገናኞች

Loading related searches...

Wikiwand - on

Seamless Wikipedia browsing. On steroids.

Remove ads