ቀጥተኛ ዝምድና
From Wikipedia, the free encyclopedia
ቀጥተኛ ዝምድና ወይም ርቱዕ ወደረኛነት በሁለት መጠኖች መካከል አለ ማለት አንድኛው መጠን የሌላኛው ቋሚ ብዜት ሲሆን ነው። በሌላ ትምህርተ ሂሳብ አነጋገር የሁለቱ መጠኖች ንፅፅር ቋሚ ወይም ተመሳሳይ ሲሆን ማለት ነው።
ቀጥተኛ ዝምድና ወይም ርቱዕ ወደረኛነት በሁለት መጠኖች መካከል አለ ማለት አንድኛው መጠን የሌላኛው ቋሚ ብዜት ሲሆን ነው። በሌላ ትምህርተ ሂሳብ አነጋገር የሁለቱ መጠኖች ንፅፅር ቋሚ ወይም ተመሳሳይ ሲሆን ማለት ነው።