ትራንስኒስትሪያ
From Wikipedia, the free encyclopedia
ትራንስኒስትሪያ በከፊል ተቀባይነት ያገኘ አገር ነው። ነጻነቱን በ1982 ዓ.ም. ያዋጀ ምንም ቢሆን፣ ሞልዶቫ ግን ይግባኝ አለው።
ከተባበሩት መንግሥታት ምንም አገራት ትራንስኒስትሪያን ተቀባይነት አልሰጡም። የሞልዶቫ ግዛት እንዲሆን የሞልዶቫን ይግባኝ ተቀባዮች ናቸው።
በከፊል ተቀባይነት ካገኙት ሌሎች አገሮች፣ አብካዝያ፣ ደቡብ ኦሤትያ እና ናጎርኖ-ካራባቅ ትራንስኒስትሪያን እርስ በርስ ይቀበላሉ።
- (ይህ አጭር መልክዐ ምድር ነክ ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። እርስዎ ሊያስፋፉት ይችላሉ!)