ሰኸምካሬ ሶንበፍ
From Wikipedia, the free encyclopedia
Remove ads
ሰኸምካሬ ሶንበፍ ላይኛ ግብጽ በ2ኛው ጨለማ ዘመን (13ኛው ሥርወ መንግሥት) ከ1816 እስከ 1812 ዓክልበ. ግድም ድረስ የገዛ ፈርዖን ነበረ። የወንድሙ ሰኸምሬ ኹታዊ 1 ሶበክሆተፕ ተከታይ ነበረ።
==
==
በግብጽ ታሪክ ሊቅ ኪም ራይሆልት አስተሳሰብ፣ ይህ ፈርዖን የ4 አመነምሃት ልጅና የ፩ ሶበክሆተፕ ወንድም ነበር። ሌሎች መምህሮች ግን ከተከታዩ ከሰኸምካሬ 5 አመነምሃት ጋር አንድ አድርገውታል። ራይሆልት እንደሚያስረዳው፣ ከሶንበፍ ቀጥሎና ከ፪ኛው ሰኸምካሬ በፊት ነሪካሬ የሚባለው ፈርዖን ለአጭር ዘመን ነገሠ።
በእርሱ ዘመን የ14ኛው ሥርወ መንግሥት መጀመርያ ፈርዖን ያክቢም ሰኻኤንሬ በአባይ ወንዝ አፍ ዙሪያ ለእርሱ ተገዥ ሆኖ ነገሠ።
ቀዳሚው ሰኸምሬ ኹታዊ 1 ሶበክሆተፕ |
የግብፅ (ጤቤስ) ፈርዖን | ተከታይ ነሪካሬ |
Remove ads
ዋቢ ምንጭ
- K.S.B. Ryholt: The Political Situation in Egypt during the Second Intermediate Period, c. 1800 – 1550 BC, Carsten Niebuhr Institute Publications, vol. 20. Copenhagen: Museum Tusculanum Press, 1997 (እንግሊዝኛ)
Wikiwand - on
Seamless Wikipedia browsing. On steroids.
Remove ads