ባቫሪያ

ደቡብ ጀርመን ውስጥ ግዛት From Wikipedia, the free encyclopedia

Remove ads

ባቫሪያ ፣ በሙሉ ስሙ ነጻ የባቫሪያ አስተዳደር (ጀርመንኛ፦ Freistaat Bayern /ፍሪሽታት ባየርን/) ደቡብ ምስራቅ ጀርመን ውስጥ የሚገኝ ክፍለ ሃገር ነው። 70,548 ስኩየር ኪ/ሜትር ስፋት ሲኖረው፣ ከማናቸውም የጀርመን ክፍላተ ሃገሮች የበለጠ የቆዳ ስፋት አለው። ይህ ግዛት የጀርመንን አጠቃላይ ስፋት አንድ አምስተኛ (20%) ይሸፍናል። ከኖርስ ራይን ዌስትፋሊያ ክፍለሃገር ቀጥሎ ባቫሪያ ብዙውን የጀርመን ህዝብ ይይዛል። (12.5 ሚሊየን)።

ሙኒክ የባቫሪያ ዋና ከተማ ነው።

Loading related searches...

Wikiwand - on

Seamless Wikipedia browsing. On steroids.

Remove ads