ከምከም

From Wikipedia, the free encyclopedia

ከምከም
Remove ads

ከምከምደቡብ ጎንደር ዞን የሚገኝ ወረዳ ነው። የአስተዳደር ማዕከሉ አዲስ ዘመን (ከተማ) ሲሆን ይፋግ እና አምባ ሜዳ የተባሉ ሁለት አንስተኛ ከተማዎችን ያቅፋል።

ርብ እና አርኖ ወንዞች በወረዳው አልፈው ወደ ጣና ሐይቅ የፈሳሉ። ጤፍማሽላበቆሎጥጥ እና ሰሊጥ በአካባቢው ይመረታሉ።



Thumb

የከምከም ወረዳ መሬት ይዞታ ባሕርይ[1]

  ሊታረስ እሚችል (51%)
  ለግጦሽ መዋል እሚችል (8.3%)
  ደን (5.9%)
  በውሃ የተሸፈነ (17.98%)
  ሊለማ የማይችል (17.03%)

የሕዝብ ስብጥር

እንደ 1999 የሕዝብ ቆጠራ በወረዳው 198,435 ሰዎች ሲኖሩ፤ ከ1986ዓ፣ም. የሕዝብ ብዛት የ 9.97% ቅነሳ አሳይቷል።

More information ዓ.ም.**, የሕዝብ ብዛት ...


ማጣቀሻ

Loading related searches...

Wikiwand - on

Seamless Wikipedia browsing. On steroids.

Remove ads