ኮሞሮስ (ፊልም)
From Wikipedia, the free encyclopedia
Remove ads
ኮሞሮስ የኢትዮጵያ ፊልም ነው። ፊልሙ የተመሰረተው በኖቬምበር 23 1996 እ.አ.አ. በደረሰው የኢትዮጵያ አየር መንገድ በረራ 961 የጠለፋ አደጋ ላይ ነው። ይህ ፊልም በሀገሪቱ ሲኒማ ቤቶች ረዥም ጊዜ የቆየ ሲሆን በህዝብ ዘንድ ከፍተኛ ተቀባይነትን አግኝቷል።
ጅምር! ይህ አጭር ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። አሁን ሊያስፋፉት ይችላሉ! |
Wikiwand - on
Seamless Wikipedia browsing. On steroids.
Remove ads