ኦሪት ዘጸአት
From Wikipedia, the free encyclopedia
Remove ads
ኦሪት ፡ ዘጸአት የመጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳንና የኦሪት ሁለተኛው መጽሐፍ ነው። ስለ ሙሴ ልደት፣ እብራውያን ከጌሤም ወደ ሲና ልሳነ ምድር በተአምራት እንዳመራቸውና አስርቱ ቃላትን ሕገ ሙሴንም እንደ ሰጣቸው ይገልጻል።
:
Wikiwand - on
Seamless Wikipedia browsing. On steroids.
Remove ads