ኦሪት ዘጸአት

From Wikipedia, the free encyclopedia

Remove ads

ኦሪት ፡ ዘጸአትመጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳንና የኦሪት ሁለተኛው መጽሐፍ ነው። ስለ ሙሴ ልደት፣ እብራውያንጌሤም ወደ ሲና ልሳነ ምድር በተአምራት እንዳመራቸውና አስርቱ ቃላትሕገ ሙሴንም እንደ ሰጣቸው ይገልጻል።

:
Loading related searches...

Wikiwand - on

Seamless Wikipedia browsing. On steroids.

Remove ads