የካቲት ፰

From Wikipedia, the free encyclopedia

Remove ads

የካቲት ፰፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፻፶፰ ኛው ዕለት ሲሆን፤ የበጋ ወቅት ፵፫ ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፪፻፰ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፪፻፯ ቀናት ይቀራሉ።

ዓቢይ ታሪካዊ ማስታወሻዎች

  • ፲፰፻፺፰ ዓ/ም - ዳግማዊ ዓፄ ምኒልክ የመጀመሪያውን የአቢሲኒያ ባንክ በዛሬው ዕለት አዲስ አበባ ላይ መርቀው ከፈቱ።ከምርቃቱ ሥርዓትም በኋላ ንጉሠ ነገሥቱ በቁጠባ ደብተራቸው የጠገራ ብር በባንኩ በማስቀመጥ የአዲሱ ባንክ ሁለተኛ ደምበኛ ኾኑ። የመጀመሪያው ደምበኛ በወቅቱ ለጉብኝት አዲስ አበባ ገብቶ የነበረው እንግሊዛዊው አርኖልድ ሄንሪ ሳቬጅ ላንዶር (Arnold Henry Savage Landor) ነበር። [1]
Remove ads

ልደት


ዕለተ ሞት

Loading related searches...

Wikiwand - on

Seamless Wikipedia browsing. On steroids.

Remove ads