መስከረም ፲፯
From Wikipedia, the free encyclopedia
Remove ads
እንኳን ለብርሃነ መስቀሉ በሰላም አደረሰዎ!
በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፲፯ኛው ዕለት ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በዘመነሉቃስ ፫፻፵፱ ዕለታት ሲቀሩ፤ በዘመነ ዮሐንስ ፣ ማቴዎስ እና ማርቆስ ደግሞ ፫፻፵፰ ዕለታት ይቀራሉ።
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን በዚህ ዕለት ኢየሱስ ክርስቶስ በቀራንዮ የተሰቀለበትን መስቀል ከተቀበረበት ሥፍራ ለማውጣት ቁፋሮ የተጀመረበትን ዕለት በማስታወስ በሰፊው እና በደመቀ ስርዓት ታከብራለች።
ታሪካዊ ማስታወሻዎች
- ፲፱፻፱ ዓ/ም - በትልቁ የመስቀል በዓል ቀን መኳንንቱ ከነሠራዊቱ፤ ሊቀ ጳጳሱ አቡነ ማቴዎስና እጨጌ ወልደ ጊዮርጊስ ከነካህናቱ በተሰበሰቡበት በ ፲ ነጥብ የተዘረዘረው የልጅ እያሱ ወንጀል ተነቦ እሳቸውን ሽረው ወይዘሮ ዘውዲቱን ንግሥት፣ ደጃዝማች ተፈሪን ራስ ብለው አልጋ ወራሽና የመንግሥቱ እንደራሴ ተደረጉ። [1]
- ፲፱፻፲፮ ዓ/ም - ኢትዮጵያ የዓለም መንግሥታት ማኅበር/ ሸንጎ (ሊግ ኦፍ ኔሽን) አባል ኾነች።
- ፲፱፻፶፬ ዓ/ም - ሴየራ ሌዎን የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት አባል ሆነች።
Wikiwand - on
Seamless Wikipedia browsing. On steroids.
Remove ads