2007
From Wikipedia, the free encyclopedia
Remove ads
፳፻፯ ዓመተ ምሕረት በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር ዘመነ ሉቃስ ሲሆን ዓመቱ ባለ ፫፻፷፮ ቀናት ዓመት ነው። ከመስከረም እስከ ነሐሴ ያሉት አሥራ ሁለቱ ወራት እያንዳንዳቸው ሠላሳ (፴) ቀናት ሲኖሩዋቸው አሥራ ሦሥተኛው የጳጉሜ ወር ደግሞ በዚህ ዓመት ስድስት (፮) ቀናት አሉት።
በሌሎች አቆጣጠሮች
ባብዛኛው አለም የጎርጎርያን ካሌንዳር በይፋ በሚጠቀምበት መጠን ይህ አመት ቁጥር (ከታኅሣሥ 21 ቀን በኋላ) 2015 እ.ኤ.አ. ነው።
በሚከሉት አገራት ግን፣ ሌላ የአመት ቁጥር በይፋ (በመንግሥት ሥራ) ይጠቀማል፦
- 5776 - እስራኤል
- 2557 (ከታኅሣስ 21 በኋላ) - ታይላንድ፣ ስሪ ላንካ
- 2072 (ከሚያዝያ 6 በኋላ) - ኔፓል
- 2007 - ኢትዮጵያ
- 1938 (ከመጋቢት 13 በኋላ) - ሕንድ፣ ካምቦዲያ
- 1436 (ከኅዳር 9 በኋላ) - ሳዑዲ አረቢያ፣ የመን፣ ኩወይት፣ ባሕሬን፣ ኤሚራቶች፣ ኳታር፣ ኦማን
- 1422 (ከሚያዝያ 6 በኋላ) - ባንግላዴሽ
- 1394 (ከመጋቢት 12 በኋላ) - ፋርስ፣ አፍጋኒስታን
- 1377 (ከመጋቢት 13 በኋላ) - በርማ
- 104 (ከታኅሣሥ 21 በኋላ) - ስሜን ኮርያ፣ ታይዋን
- 27 (ከታኅሣሥ 21 በኋላ) - ጃፓን
ከዚህ በላይ በየአገሩ ብዙ ልዩ ልዩ ሃይማኖታዊ አቆጣጠሮች አሉ።
Remove ads
የ ፳፻፰ ዓ/ም ዓቢይ ማስታወሻዎች
ጅምር! ይህ አጭር ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። አሁን ሊያስፋፉት ይችላሉ! |
Wikiwand - on
Seamless Wikipedia browsing. On steroids.
Remove ads