4 ሰኑስረት
From Wikipedia, the free encyclopedia
Remove ads
ሰነፈሪብሬ 4 ሰኑስረት በላይኛ ግብጽ በ2ኛው ጨለማ ዘመን (16ኛው ሥርወ መንግሥት) ምናልባት 1592 ዓክልበ. አካባቢ የገዛ ፈርዖን ነበረ።
==
==
ስሙ የሚታወቅ ከአንድ ትልቅ ሐውልት፣ በ1ኛው ዓመት ከተቀረጸ ጽላትና ከአንዳንድ ጥቃቅን ቅርሶች ነው። ከዚህ በላይ በካርናክ ዝርዝር ላይ «ሰነፈር<...>ሬ» የተባለ ፈርዖን ይገኛል።
በቶሪኖ ቀኖና ዝርዝር ላይ ከሰኸምሬ ሸድዋሰት ቀጥሎ አምስት የፈርዖን ስሞች ጠፍተዋል። በአቶ ኪም ራይሆልት አስተሳሰብ ሰነፈሪብሬ በነዚህ አምስት መካከል ነበሩ።
ቀዳሚው መራንኽሬ 6 መንቱሆተፕ |
የግብፅ (ጤቤስ) ፈርዖን 1592 ዓክልበ. ግድም |
ተከታይ 2 ደዱሞስ |
Remove ads
Wikiwand - on
Seamless Wikipedia browsing. On steroids.
Remove ads