6 አንጠፍ
የግብፅ ንጉሥ From Wikipedia, the free encyclopedia
Remove ads
ኑብኸፐሬ አንተፍ በላይኛ ግብጽ በ2ኛው ጨለማ ዘመን (17ኛው ሥርወ መንግሥት) ምናልባት 1574-1568 ዓክልበ. አካባቢ በሂክሶስ ዘመን የገዛ ፈርዖን ነበረ።
==
==
ከዘመኑ የሆኑት አንዳንድ ጽሑፎች፣ ልዩ ልዩ ቅርሶች፣ መቃብርና የሬሳ ሳትን ሐውልት ይታወቃሉ። የቆጵቶስ አዋጅ በ፫ኛው አመቱ (1571 ዓክልበ. ግ.) የቆጵቶስ ቤተ መቅደስ ቄስ ቴቲ ወልደ ሚንሆተፕ ስለ ወንጀል ከሹመቱ ሻረው።
በአንዱ ቅርስ መሠረት ቀዳሚው 5 አንጠፍ ወንድሙ እንደ ሆነ ይታመናል።
ቀዳሚው 5 አንጠፍ |
የግብፅ (ጤቤስ) ፈርዖን 1574-1568 ዓክልበ. ግድም |
ተከታይ 7 አንጠፍ |
Remove ads
Wikiwand - on
Seamless Wikipedia browsing. On steroids.
Remove ads