መስከረም ፳፬

From Wikipedia, the free encyclopedia

Remove ads

መስከረም ፳፬ ቀን በየኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፳፬ኛው እና የክረምት ፺፬ኛው ዕለት ነው። ከዚህ ቀን በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በዘመነ ሉቃስ ፫፻፵፪ ቀናት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስዘመነ ማርቆስ እና ዘመነ ማቴዎስ ደግሞ ፫፻፵፩ ቀናት ይቀራሉ።

ታሪካዊ ማስታወሻዎች

  • ፲፰፻፵፮ ዓ.ም. - የኦቶማን ግዛት በሩሲያ ላይ ጦርነት አወጀ። ባንድ በኩል ሩሲያ፤ በሌላው በኩል ደግሞ ብሪታንያፈረንሳይ እና የኦቶማን ግዛት በትብብር የተዋጉት የሁለት ዓመት በላይ ጦርነት የክራይሚያ ጦርነት የሚባለው ነው።
  • ፲፱፻፫ ዓ.ም. - ዳግማዊ ማኑዌል ወደብሪታንያ ሸሽቶ ሲኮበልል፣ አገሩ ፖርቱጋል ሪፑብሊክ ሆነች።
  • ፲፱፻፶ ዓ.ም. - ሩሲያ የመጀመሪያዋን ሰው ሰራሽ ሳቴላይት፣ ስፑትኒክ ፩ መሬትን ለመዞር ተኮሰች።
  • ፲፱፻፶፱ ዓ.ም. - የብሪታንያ ቅኝ ግዛት የነበረችው፣ በቀድሞ ስሟ ባሱቶላንድ ትባል የነበረችው የደቡባዊ አፍሪካ አካል፣ ነጻነቷን ተቀዳጅታ የሌሶቶ ንጉሥ መንግሥት ተባለች።
Remove ads

ልደት

ዕለተ ሞት

ዋቢ ምንጭ


More information የኢትዮጵያ ወራት ...
Loading related searches...

Wikiwand - on

Seamless Wikipedia browsing. On steroids.

Remove ads