ኅዳር

From Wikipedia, the free encyclopedia

Remove ads

ኅዳር የወር ስም ሆኖ በጥቅምት ወር እና በታኅሣሥ ወር መሀከል የሚገኝ ከአስራ ሦስቱ ኢትዮጵያ የወራት አቆጣጠር ውስጥ ሦስተኛው የወር ስም ነው።

የኅዳር ቀናት
1 2 3 4 5 6 7
8 9 10 11 12 13 14
15 16 17 18 19 20 21
22 23 24 25 26 27 28
29 30

«ኅዳር» ከግዕዙ «ኅደረ» ከሚለው ግስ የተባዛ ነው።[1] ይህም የሆነ፣ በዚህ ወር እረኞች ሰብላቸውን ለመጠብቅ ጎጆ በዱር ሠርተው ስለሚያድሩበት እንደ ሆነ ይባላል።[2]

ቅብጢ አቆጣጠር የዚህ ወር ስም ሐጦር ነው። ይህም በጥንታዊ ግብጽ አረመኔ ሃይማኖት ከጣኦት ስም «ሑት-ሔሩ» መጣ።

ጎርጎርዮስ አቆጣጠርኖቬምበር መጨረሻና የዲሴምበር መጀመርያ ነው።


በኅዳር ወር ፲፱፻፲፩ ዓ/ም የቸነፈር (ግሪፕ) በሽታ በአዲስ አበባ እና በሌላውም የኢትዮጵያ ግዛት ላይ ተነስቶ በመዲናው ብቻ ከዓሥር ሺ በላይ ሰዎች ሞቱ።[3]። ይሄ በሽታ በዚያ ወቅት በዓለም ላይ ተሰራጭቶ የነበረው የ "እስፓኝ እንፍልዌንዛ በመባል የሚታወቀው የጉንፋን 'ወረርሽኝ' ነው።


Remove ads

በኅዳር ወር ነጻ የወጡ የአፍሪቃ አገሮች


More information የኢትዮጵያ ወራት ...

ዘመን

  1. ዘመነ ማቴዎስ
  2. ዘመነ ማርቆስ
  3. ዘመነ ሉቃስ
  4. ዘመነ ዮሀንስ
Loading related searches...

Wikiwand - on

Seamless Wikipedia browsing. On steroids.

Remove ads