መስከረም ፲፭

From Wikipedia, the free encyclopedia

Remove ads

ኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠርየዓመቱ ፲፭ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ ፍጻሜ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፫፻፶፩ ቀናት ሲቀሩ፤ በዘመነ ዮሐንስዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፫፻፶ ቀናት ይቀራሉ።

መስከረም ፲፭

ታሪካዊ ማስታወሻዎች

፲፱፻፳፰ ዓ/ም ሐምሌ ፩ ቀን ፲፱፻፳፯ ዓ/ም የተመሠረተው የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበርጄኔቫውን ስምምነት ከተፈረመ በኋላ ዓለም አቀፋዊ ዕውቅናን ከዓለም አቀፍ ቀይ መስቀል ማኅበር አግኝቶ ፵፰ኛው አባል ሆኗል።

ልደት

፲፱፻፶፩ አ/ም አየር ዠበብ (አውሮፕላን) አብራሪው ሰሎሞን ግዛው

ዕለተ ሞት

  • ፲፱፻፴፱ ዓ/ም - ነጋድራስ አፈወርቅ ገብረ ኢየሱስ (ዘብሔረ ዘጌ) በዚህ ዕለት በእሥራት ላይ በነበሩበት ጅረን በሚባል በጅማ ከተማ አቅራቢያ ባለ ቦታ በተወለዱ በ ፸፱ ዓመታቸው ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ።

ዋቢ ምንጮች



More information የኢትዮጵያ ወራት ...
Loading related searches...

Wikiwand - on

Seamless Wikipedia browsing. On steroids.

Remove ads