መጋቢት ፩
From Wikipedia, the free encyclopedia
Remove ads
መጋቢት ፩፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፻፹፩ ኛው ዕለት ሲሆን፤ የበጋ ወቅት ፷፮ ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፻፹፭ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፻፹፬ ቀናት ይቀራሉ።
- ፲፭፻፺፱ ዓ/ም - በጎጃም ምድር ጎል በተባለ ሥፍራ የንጉሥ አጼ ያዕቆብ እና የአጼ ሱስንዮስ ሠራዊት ጦርነት ገጥመው ድሉ የሱስንዮስ ሆነ። አጼ ያዕቆብ እና ጳጳሱ ዳግማዊ ጴጥሮስ በዚሁ ጦርነት ላይ ሞቱ።
- ፲፰፻፹፩ ዓ/ም - የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት ዓፄ ዮሐንስ ራብዐዊ በትልቅ ጦርነት መተማ ላይ ከደርቡሾች ጋር ሲዋጉ በእነሱ እጅ ወደቁ። ሱዳኖቹ አንገታቸውን ቆርጠው እንጨት ላይ ሰክተው ገበያ ለገበያ ለሕዝባቸው አሳዩት።
- ፲፱፻፷፭ ዓ/ም - ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ፀሐፊ ትዕዛዝ አክሊሉ ሀብተወልድ የንጉሠ ነገሥቱ መንግሥት ከኢትዮጵያ የሠራተኞች ማኅበራት ድርጅት ጋር ስምምነት ላይ መድረሱን አስታወቁ።
Remove ads
- ፲፱፻፵፱ ዓ/ም - የአልቃይዳ መሥራችና መሪ ኦሳማ ቢን ላደን።
- መርስዔ ኀዘን ወልደ ቂርቆስ፤ ዕለታዊ የታሪክ ድርጊት - “የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን የመጀመሪያው ፓትረያርክ (፲፱፻፶፩ ዓ/ም)
- (እንግሊዝኛ) P.R.O., FCO 371/1660-ANNUAL REVIEW FOR ETHIOPIA FOR 1973
- (እንግሊዝኛ) P.R.O., FCO 371/1829 -ANNUAL REVIEW FOR ETHIOPIA FOR 1974
Remove ads
Wikiwand - on
Seamless Wikipedia browsing. On steroids.
Remove ads