ግንቦት ፴
From Wikipedia, the free encyclopedia
Remove ads
ግንቦት ፴ ቀን፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪፻፸ኛው ዕለት ሲሆን፤ የፀደይ (በልግ)ወቅት ፷፭ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፺፮ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፺፭ ቀናት ይቀራሉ።
ታሪካዊ ማስታወሻዎች
- ፲፰፻፴፮ ዓ/ም - የወጣት ወንዶች ክርስቲያናዊ ማኅበር፣ ወ. ወ. ክ. ማ. (YMCA) በሎንዶን ተመሠረተ።
ልደት
- ፲፯፻፲፭ ዓ/ም - በዓለም የታወቀው የምጣኔ ሀብት ጥናት ሊቅ፤ የስኮትላንድ ተወላጁ አዳም ስሚዝ (Adam Smith) በዚህ ዕለት ተወለደ።
- ፭፻፴ ዓ/ም - የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት ዓፄ ካሌብ አረፉ።
- (እንግሊዝኛ) http://en.wikipedia.org/wiki/June_7
ጅምር! ይህ አጭር ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። አሁን ሊያስፋፉት ይችላሉ! |
Wikiwand - on
Seamless Wikipedia browsing. On steroids.
Remove ads