ግንቦት ፲፩
From Wikipedia, the free encyclopedia
Remove ads
ግንቦት ፲፩ ቀን፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪፻፶፩ኛው ዕለት ሲሆን፤ የፀደይ (በልግ)ወቅት ፵፮ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፻፲፭ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፻፲፬ ቀናት ይቀራሉ።
ታሪካዊ ማስታወሻዎች
- ፲፯፻፺፮ ዓ/ም - አምባገነኑ የፈረንሳይመሪ ናፖሌዮን ቦናፓርት እራሱን በእራሱ የአገሪቱ ቄሳር (Emperor) ማድረጉን የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አጸደቀ።
- ፲፱፻፶፪ ዓ/ም - የኤርትራ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ያጸደቀውን ሕገ-መንግሥቱን በመለወጥ አገሪቱን ከ’ኤርትራ መንግሥት’ ወደ ‘የ ኤርትራ አስተዳደር’ በመለወጥ ወደፊት ሙሉ የኢትዮጵያ አካል ለማድረግ የሚስችላትን ውሳኔ አጸደቀ።
ልደት
- (እንግሊዝኛ) FO 371/154836 Annual Report from Ethiopia for 1960
- (እንግሊዝኛ) http://en.wikipedia.org/wiki/May_18
- (እንግሊዝኛ) Keller, Edmond J.; Revolutionary Ethiopia: From Empire to People's Republic (1989)
Wikiwand - on
Seamless Wikipedia browsing. On steroids.
Remove ads