ግንቦት ፲፬

From Wikipedia, the free encyclopedia

Remove ads

ግንቦት ፲፬ ቀን፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪፻፶፬ኛው ዕለት ሲሆን፤ የፀደይ (በልግ)ወቅት ፵፱ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፻፲፪ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፻፲፩ ቀናት ይቀራሉ።


ታሪካዊ ማስታወሻዎች

  • ፲፱፻፷፬ ዓ/ም - በቀድሞ ስሟ «ሲሎን» ትባል የነበረችው አገር ሪፑብሊካዊ የሚያደርጋትን አዲስ ሕገ-መንግሥት አጽድቃ ስሪ ላንካ ተባለች።



ልደት

ዕለተ ሞት


ዋቢ ምንጮች


More information የኢትዮጵያ ወራት ...
Loading related searches...

Wikiwand - on

Seamless Wikipedia browsing. On steroids.

Remove ads