ግንቦት ፰

From Wikipedia, the free encyclopedia

Remove ads

ግንቦት ፰ ቀን፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪፻፵፰ኛው ዕለት ሲሆን፤ የፀደይ (በልግ)ወቅት ፵፫ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፻፲፰ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፻፲፯ ቀናት ይቀራሉ።


ታሪካዊ ማስታወሻዎች


ልደት

ዕለተ ሞት

  • ፲፰፻፷ ዓ/ም - የዓፄ ቴዎድሮስ ሚስት እና የልዑል ዓለማየሁ እናት፤ እቴጌ ጥሩነሽ በዚህ ዕለት አረፉ።
  • ፲፱፻፺ ዓ/ም - ኢትዮጵያዊው የሙዚቃ ምሑር፤ አስተማሪ፤ ደራሲ እና የቅዱስ ያሬድ የሙዚቃ ትምሕርት ቤት መሥራች ዶክቶር አሸናፊ ከበደ በዛሬው ዕለት በተወለዱ በስልሳ ዓመታቸው አረፉ።

ዋቢ ምንጮች

  • (እንግሊዝኛ) STANLEY, HENRY M.; THE STORY OF THE ABYSSINIAN CAMPAIGN OF 1866-7 (1896)


More information የኢትዮጵያ ወራት ...
Loading related searches...

Wikiwand - on

Seamless Wikipedia browsing. On steroids.

Remove ads