ሰኔ ፲፫ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪፻፹፫ኛው ቀን ሲሆን የፀደይ (በልግ)ወቅት ፸፰ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፹፫ ቀናት፣ በዘመነ ዮሐንስ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፹፪ ቀናት ይቀራሉ።


ታሪካዊ ማስታወሻዎች

  • ፲፱፻፶፪ ዓ/ም - በቀድሞው ሥያሜ ‘የፈረንሳይ ሱዳን’ በሚባለው ቅኝ ግዛት ሴኔጋል እና ማሊ በፌዴራል ውሕደት ‘የማሊ ፌዴሬሽን’ በመባል ነፃነታቸውን ከፈረንሳይ አወጁ። የፌዴሬሽኑ ርዕሰ ከተማ ዳካር ሲሆን የመጀመሪያው ፕሬዚደንት ደግሞ ሞዲቦ ኬይታ ነበሩ።

ልደት

ዕለተ ሞት


ዋቢ ምንጮች


More information የኢትዮጵያ ወራት ...
Close

Wikiwand in your browser!

Seamless Wikipedia browsing. On steroids.

Every time you click a link to Wikipedia, Wiktionary or Wikiquote in your browser's search results, it will show the modern Wikiwand interface.

Wikiwand extension is a five stars, simple, with minimum permission required to keep your browsing private, safe and transparent.