መስከረም ፳
From Wikipedia, the free encyclopedia
Remove ads
መስከረም 20 ቀን
ታሪካዊ ማስታወሻዎች
- ፲፱፻፴፮ - የሁለተኛው ዓለም ጦርነት መገባደጃ መጀመሪያ ምዕራፍ ላይ በአሜሪካ የሚመሩ የቃል-ኪዳን አገሮች ሠራዊት በናፖሊ ከተማ በኩል ጣልያን ገቡ።
- ፲፱፻፶፱ - የብሪታንያ ቅኝ ግዛት የነበረችው የደቡብ አፍሪካዋ ቤችዋናላንድ ነጻነቷን ተቀዳጅታ የቦትስዋና ሪፑብሊክ ተብላ ተሰየመች። ሰሬትሴ ካማ የመጀመሪያው ፕሬዚደንት ናቸው።
- ፲፱፻፹፭ - ሆዜ ኤድዋርዶ ዶስ ሳንቶስ በአንጎላ ፕሬዚዳንት ምርጫ ጆናስ ሳቪምቢን አሸነፉ።
ጅምር! ይህ አጭር ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። አሁን ሊያስፋፉት ይችላሉ! |
Remove ads
Wikiwand - on
Seamless Wikipedia browsing. On steroids.
Remove ads