መስከረም ፳፪
From Wikipedia, the free encyclopedia
Remove ads
መስከረም ፳፪' ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፳፪ኛው ዕለት እና የክረምት ፺፪ተኛው ቀን ነው። ከዚህ ቀን በኋላ እስከ ዓመቱ ፍጻሜ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፫፻፵፬ ቀናት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፫፻፵፫ ዕለታት ይቀራሉ።
ታሪካዊ ማስታወሻዎች
- ፲፰፻፷፪ ዓ.ም. ሞሃንድራስ ካራምቻንድ ጋንዲ ፤ ወይም ማሃትማ ጋንዲ በዛሬው ዕለት ጉጅራት በሚባለው የሕንድ ክፍለ ሀገር ውስጥ ፖርባንዳር በምትባል የጠረፍ ከተማ ተወለደ።
ዋቢ ምንጮች
Wikiwand - on
Seamless Wikipedia browsing. On steroids.
Remove ads