ግንቦት ፲፫

From Wikipedia, the free encyclopedia

Remove ads

ግንቦት ፲፫ ቀን፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪፻፶፫ኛው ዕለት ሲሆን፤ የፀደይ (በልግ)ወቅት ፵፰ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፻፲፫ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፻፲፪ ቀናት ይቀራሉ።


ታሪካዊ ማስታወሻዎች

  • ፲፰፻፺፮ ዓ/ም - የዓለም እግር ኳስ ማኅበር ፊፋ (FIFA) ፓሪስ ከተማ ላይ ተመሠረተ።
  • ፲፱፻፷፮ ዓ/ም - በኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት መንግሥት የአሩሲ ጠቅላይ ግዛት (አሁን አርሲ) እንደራሴ ሆነው የተሾሙትን አቶ ተስፋ ቡሸን የጠቅላይ ግዛቱ ሕዝብ አባሮ አስወጣቸው።
  • ፲፱፻፹፪ ዓ/ም - የሰሜንና የደቡብ የመን ሉዐላዊ አገራት ተዋሕደው የየመን ሪፑብሊክ በሚል አዲስ የአንድነት ስም ተሠየሙ።
  • ፲፱፻፹፫ ዓ/ም - የቀድሞው የሕንድ ጠቅላይ ሚኒስትር ራጂቭ ጋንዲ ማድራስ ከተማ አቅራቢያ ላይ በሴት ራስ-አጥፊ ቦምበኛ ፍንዳታ ሕይወታቸው አለፈች።
  • ፲፱፻፹፮ ዓ/ም - የየመን ሪፑብሊክ ውሕደት በተፈጸመ በአራት ዓመቱ ሁለቱ ወገኖች ባለመስማማታቸው በመኻላቸው የእርስ በእርስ ጦርነት ተጀመረ።



Remove ads

ልደት

ዕለተ ሞት


ዋቢ ምንጮች

  • (እንግሊዝኛ) P.R.O., FCO 371/1829 ANNUAL REVIEW FOR ETHIOPIA FOR 1974


More information የኢትዮጵያ ወራት ...
Remove ads
Loading related searches...

Wikiwand - on

Seamless Wikipedia browsing. On steroids.

Remove ads