ግንቦት ፳፫

From Wikipedia, the free encyclopedia

Remove ads

ግንቦት ፳፫ ቀን፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪፻፷፫ኛው ዕለት ሲሆን፤ የፀደይ (በልግ)ወቅት ፶፰ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፻፫ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፻፪ ቀናት ይቀራሉ።


ታሪካዊ ማስታወሻዎች

  • ፲፱፻፷፪ ዓ/ም - በፔሩ ሰሜናዊ ግዛት የተከሰተው የመሬት እንቅጥቅጥ ያስከተለው የጭቃ ናዳ ዩንጌ የምትባለዋን ከተማ ሲያጥለቀልቅ ፵፯ ሺ ሰዎች ሞተዋል።


ልደት


ዕለተ ሞት


ዋቢ ምንጮች


More information የኢትዮጵያ ወራት ...
Loading related searches...

Wikiwand - on

Seamless Wikipedia browsing. On steroids.

Remove ads