ሚያዝያ ፰፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪፻፲፰ኛው ዕለት ሲሆን፤ የፀደይ (በልግ)ወቅት ፲፫ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፻፵፰ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፻፵፯ ቀናት ይቀራሉ።


ታሪካዊ ማስታወሻዎች

  • ፲፱፻፵፫ ዓ/ም - አንድ ሺ አንድ መቶ ሃምሣ ሦስት (፩ሺ ፻፶፫) መኮንኖችና ወታደሮች ያካተተው የመጀመሪያው የኢትዮጵያ የሻለቃ ጦር በተ.መ.ድ. ሥር ተሰማርቶ በኮሪያ ጦርነት ለመሳተፍ በዚህ ዕለት ከጂቡቲ ወደብ ተሣፈረ።
  • ፲፱፻፶፪ ዓ/ም - በደቡብ አፍሪካ ከተማ ጆሃንስበርግ ላይ፣ ዴቪድ ፕራት የተባለ ግለሰብ የአፓርታይዳዊውን ጠቅላይ ሚኒስትር፣ ሄንሪክ ቬርዎርድ ለመግደል ባደረገው ሙከራ የቁስላት ጉዳት አድርሶባቸዋል።
  • 2008 ዓም፦ የ«ቼክ ሬፑብሊክ» አጭር ስም በይፋ «ቸኪያ» ሆነ።

ልደት



ዕለተ ሞት


ዋቢ ምንጮች


More information የኢትዮጵያ ወራት ...
Close

Wikiwand in your browser!

Seamless Wikipedia browsing. On steroids.

Every time you click a link to Wikipedia, Wiktionary or Wikiquote in your browser's search results, it will show the modern Wikiwand interface.

Wikiwand extension is a five stars, simple, with minimum permission required to keep your browsing private, safe and transparent.