መስከረም ፳፰
From Wikipedia, the free encyclopedia
Remove ads
በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፳፰ ኛው ዕለት ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በዘመነ ሉቃስ ፫፻፴፯ ዕለታት ሲቀሩ፤ በዘመነ ዮሐንስ ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፫፻፮ ዕለታት ይቀራሉ።
- ፲፱፻፶፭ ዓ/ም አልጄሪያ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት አባል ሆነች።
- ፲፱፻፷ ዓ/ም የአርጀንቲናው ተወላጅ ኤርኔስቶ ቼ ጌቫራ ከነአበሮቹ ቦሊቪያ ውስጥ ተያዘ።
Wikiwand - on
Seamless Wikipedia browsing. On steroids.
Remove ads