መስከረም ፲፫

From Wikipedia, the free encyclopedia

Remove ads

መስከረም ፲፫ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፲፫ ኛው ዕለት እና የክረምት ፹፬ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በዘመነ ሉቃስ ፫፻፶፫ ዕለታት ሲቀሩ፤ በዘመነ ዮሐንስዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፫፻፶፪ ዕለታት ይቀራሉ።


ታሪካዊ ማስታወሻዎች

  • ፲፱፻፷፯ ዓ/ም - የኢትዮጵያ የሠራተኞች ማኅበር ፕሬዚደንት፤ ምክትል ፕሬዚደንት እና ዋና ጸሐፊ አዲስ ሥልጣን በያዘው የደርግ ወታደራዊ መንግሥት ትዕዛዝ ተይዘው ታሠሩ።
  • ፲፱፻፺፱ ዓ/ም - የህውሐት ማእከላዊ ኮሚቴ አቶ መለስ ዜናዊ የድርጅቱ ሊቀ መንበር ሆነው እንዲያገለግሉ በድጋሚ መረጠ፡ ...

ልደት


ዕለተ ሞት


ዋቢ ምንጮች




More information የኢትዮጵያ ወራት ...
Loading related searches...

Wikiwand - on

Seamless Wikipedia browsing. On steroids.

Remove ads